fredag 22 september 2017

Bilder:







http://ethiopatriots.com/pdf/Beadan20170915.pdf

 የብአዴን የመጨረሻ እድል መለስ ትግራይን በኢኮኖሚና በወታደራዊ ሃይል አጠናክሮ ታላቋን ትግራይ ለመመስረት መርሀ ግብሩን ሲዘረጋ አማራ የትግራይ ዋነኛ ጠላት በመሆኑ አማራ ከአልጠፋ ትግራይ ልትለማ ስለማትችል አማራን አጥፍቶ የአማራዉን መሬት ወስዶ ትግራይን በማንኛዉም ዘርፍ የበላይነትን ለማስጨበጥ ነዉ፡፡ መለስ አማራ ጠፍቶ ቀሪዉም ከመንገድ ዳር ቁሞ ሲለምን በሎሌነትና በገረድነት ሲያገለግል ማየት ነዉ የምመኘዉ ሲል በተደጋጋሚ ተናግሯል፡፡ በዚህም የተነሳ የአማራዉ ህዝብ ለሩብ ምዕተ ዓመት ያህል የኖረዉ እየሞተ' እየተሰደደ' የሥነልቦና ዉክበት እየደረሰበት' በአገሩ ላይ በኢኮኖሚዉ' በፖለቲካዉና በማህበራዊ ኑሮዉ ቀጥተኛ ተሳታፊ ለመሆን ቀርቶ ለህልዉናዉ ዋስትና ሳይኖረዉ ነዉ፡፡አማራን አጥፍቶ የአማራን ንብረት አፈርና እንጨት ሳይቀር ወደትግራይ በማጓጓዝ ትግራይን በስፋት ለማስፋፋትና ለማልማት የተጠቀመበት ስልት 1 - በልማት --ህዝቡ ተቃዉሞ እንዳያነሳ ህዝቡ ነገሮችን በቅንነት እነዲያይ በሚል በማይተገበር ልማት ስም አማራዉን ሲያሞኙት ኖረዋል፡፡ከልማት ይልቅ በተግባር ሲተገበር የሚታየዉ በአማራ ክልል የሚገኙትን የቱሪስት መስሕብ ሁነዉ የክልሉን ሕዝብ ሊጠቅሙና ኢኮኖሚዉን ለያሳድጉ የሚችሉ የሃይማኖት ተቋማትን' ገዳማትን' ታሪካዊ ቦታዎችን' ሙዚየሞችን --አጥፍተዋል ደኖችን ጨፍጭፈዋል ነዋሪዎችን ገድለዋል አሰድደዋል፡፡ 2 -ትምህርት-- ህወሃት ገና ከጅምሩ የአማራ የበላይነት አለ ብሎ በዝቅተኝነት በሽታ ተለክፎ አማራዉን ለማጥፋት የተመሰረተ ድረጅት ነዉ፡፡ ከዚህ የዝቅተኝነትና የጥላቻ በሽታዉ መዳን ያልቻለዉ ህወሃት አማራዉን ገሎት' አሰድዶት' አምክኖት' በኢኮኖሚዉ አድቅቆት… ሊረካ አልቻለም፡፡ ከነበረበት ቁጥር በአምስት ሚሊዮን ቀንሶ የሚገኘዉ አማራ ለወደፊት የተማረ ተዉልድ እነዳይፈጠርበት ተፈርዶበታል፡፡ ለየስሙልም ቢሆን በአማራዉ ክልል ዉስጥ የሚገኙ የትምህርት ተቋማት ብቁ መምህራን የ ለሉበት የመማሪያ መሳሪያዎችንና መጻህፍትን ያላሟሉ ናቸዉ፡፡ ከዚህም በላይ አሳዛኙና አስገራሚዉ ነገር በትምህርት ገበታ ላይ የለለዉን ተማሪ ለክ እንዳለ በማስመሰል በትምህርት ቤት መዝገብ ላይ በማስፈር ለዩኔስኮ እስታትስቲክ የቁጥር ማሳደጊያ መሆኑ ነዉ፡፡ 3 - ጤና-- እንደ ትምህርት ተቋሙ ሁሉ በአማራዉ ክልል ተፈላጊዉን የጤና አገልግሎት የሚሰጡ የጤና ተቋማትና የጤና ባለሙያ የሉትም፡፡ እነዲያዉም በጤና አገልግሎት ስም ዘሩን እንዳይተካ በህወሃት ግፍ የተሞላበት ህዝብ ነዉ፡፡ በወሊድ መቆጣጠሪያ ስበብ እስከ ዘላለሙ የሚያመክን መድሃኒት መሞከሪያ የሆነዉ እነዲጠፋ የተወሰነበት የአማራ ህዝብ ነዉ፡፡ በእዉነት ይህ ሁሉ ግፍና በደል በአማራዉ ህዝብ ላይ ሲፈጸም እያየ ዝም ያለዉ ብአዴን በመጨረሻዉ ሰዓት ምን መልስ ይኖረዉ ይሆን; 4 --በጀት-- በህወሃት መሰሪ አካሄድ ለይስሙላም ቢሆን ለአማራዉ ክልል የሚበጀተዉ በጀት ሥራ ላይ እነዳይዉል ይደረጋል፡፡ በብአዴን እንዝህላልነት ሥራ ላይ የአልዋለ በጅት ተብሎ ወደታታሪዉ የትግራይ አስተዳደር ይዛወራል፡፡ በዚህ ተራ የማታለል ሥልት ለ26 ዓመታት የአማራዉ የበጀት ሂሳብ በልታ ለማትጠግበዉ ትግራይ ሲጓዝ ኖረ፡፡ 5 - ፕሮጀክት--- በየዘመኑ ለአማራዉ ህዝብ ፕሮጀክት ተነደፈልህ እየጠባለ ጀሮዉ እስኪደነቁር ፐሮፖጋንዳ ይሰራለታል፡፡ ከፕሮፖጋነዳ የአለፈ ግን አንድም ፐሮጀክት ተሰርቶ ጥቅም ላይ ዉሎ አልታየም፡፡ እንዲያዉም ድሮ የነበረዉ እየተቀነሰ ድራሹ እንዲጠፋ ሆኗል፡፡ወይም ወደትግራይ ሂዷል፡፡( ጣናበለስ ፕሮጀክትን ያሰታዉሷል)፡፡ 6- የዉጭ እርዳታ-- የአማራዉ ህዝብ በኢኮኖሚ ደቋል፡፡ በትምህርት ወደኋላ ቀርቷል፡፡ በዉሀ ወለድ፣ በወባና በመሳሰሉት በሽታወችጤናዉ ተጓድሏል ፡፡ ይህም ሁኖ የዉጭ እርዳታ እንዳይደርሰዉና ተጠቃሚ እነዳይሆን በህወሃት አስተዳደር ሆነ ተብሎ በእቅድ ተከልክሏል፡፡ በአጠቃላይ የአማራዉ ህዝብ በድህነት እንዲማቅቅ የዘር ማጥፋትና ማጽዳት ዘመቻ እንዲካሄድበት በተወለደበት ኢትዮጵያ አገሩ እንዳይኖር የተፈረደበት ወያኔ አማራን ለማጥፋት ብአዴን ብሎ በሰየማችሁ የወያኔዉ ጓንት የአማራዉ ምስሎች መሆናችሁን የአማራዉ ህዝብ ጠንቅቆ ያዉቃል፡ እናንተም ታዉቃላችሁ፡፡ ለመሆኑ ምስል ምንድን ነዉ; ምስል አንዲት ወተታማ ላም የወለደችዉ ልጇ ሲሞት ብልሁ ገበሬ ወተቷን ለማግኘት የጥጃዋን ቆዳ ስልቻ አዉጥቶ በገለባ ሞልቶ የጥጃ ምስል ስርቶ ይህን ምስል ከፊቷ አቁሞ እያሳየ ወትቷን ቁርጫ ሳይቀር ሙልጭ አድርጎ የሚወስድበት ስልት ነዉ፡፡ የትግራዩ መለስ የአማራዉን መሬት ፣ሃብት ንብረት እንጨት-- አፈር-- ሳር-- ቅጠል ሳይቀር ለተግራይ የተሰጠበት የአማራዉ ህዝብ የዘር ማጥፋትና ማጽዳት ዘመቻ የተፈጸመበት በእናንተ ምስልነትና አሽከርነት በወያኔ አሽከርካሪነት መሆኑን መቼም ቢሆን ልትረሱት አትችሉም፡፡ እናንተ አማራነን የምትሉ የብአዴን አባላት ልብ በሉ አማራዉን አሰደዳችሁት፡፡ አሰገረፋችሁት፡፡ ሀብትንብረቱን አሰቀማችሁት መሬቱን አስረከባችሁበት ዘርማንዝሩን አስጠፋችሁበት ለአገር ለወገን ተቆርቋሪዎችን በወነጀለኛ ቄሶች እያታለላችሁ በገንዘብ እየተገዛችሁ አስገደላችሁ፡፡ በአጠቃላይ አማራን አስጨርሳችሁ ምደሩን ለወያኔ አሰረክባችሁ ታላቋን ትግራይ በአማራ ላይ አስመስረታችሁ የወያኔን ፕሮገራም አሰፈጸማችሁ ከእንግዲህ የሚቀራችሁ 1 በአሽከርንት የአገኛችሁትን ንብረት አስረክባችሁ በልመና መሰማራት 2 የትግራይን ንብረት ሰጥ ለበጥ ብሎ መጠበቅ ከአልቻላችሁ እስርቤት እየገባችሁ እነደ ኮርማ በሬ በመቀጥቀጥ ሽባ ሁኖ መኖርና የመጨረሻዉ የሥራ መስካችሁ ለወያኔ ሴቶች ግብር ዉሀ ቀጅ መሆን መሆኑን አዉቃችሁ ለዚህ የዉርደት ሥራ ከመሰማራታችሁ በፊት ከወገናችሁ የአማራዉ ህዝብ ጎን ትሰለፉ ዘንድ ትጠየቃላችሁ፡፡ንቃባቸዉ 
http://welkait.com/?p=9984

ወደ ነበረው የአባቶቻችን ፍቅርና አብሮነት እንመልከት! – በዓለም ዙሪያ ለሚኖሩ የዐማራና የቅማንት ነገድ ተወላጆች የቀረበ ጥሪ!





በዓለም ዙሪያ ለሚኖሩ የዐማራና የቅማንት ነገድ ተወላጆች የቀረበ ጥሪ! ወደ ነበረው የአባቶቻችን ፍቅርና አብሮነት እንመልከት! (pdf)
ቅጽ ፪ ቁጥር ፪ ሐሙስ መስከረም ፲፩ ቀን ፪ሺ፲ዓ.ም.
የትግሬ-ወያኔ የሚያራምደው ዘርን መሠረት ያደረገ ፖለቲካ፣ የቋንቋ ልዩነት ያላቸውን ሰዎች ብቻ ሳይሆን፣ ከተለያዩ ነገዶች የተወለዱ እህታማቾች፣ ወንድማማቾች እና አንድ አካልና አምሳል የሆኑ ባልና ሚስቶችን እያለያየ እንደሆነ ባለፉት 26 ዓመታት የታዘብነው ጉዳይ ነው። ወያኔ ይህን ቋንቋን መሠረት ያደረገ የማለያየት ሥራ የሚሠራው ደግሞ፣ አንዳንድ የዋሆች እንደሚሉት ለነገዶችና ጎሣዎች ዕኩልነት አስቦ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን የማፍረሻውና ለዘመናት ሲያልሙት የኖሩትን የትግራይ ረፐብሊክ ለመመሥረት አቋራጩና ቀላሉ መንገድ ይህ ሆኖ ስላገኙት ነው። «አባቶቻችን፣ ሁልህም ወደ ወገነህ ተጠጋ ቢባል፣ ዳዊት ወደ ቁርበት፣ አክንባሎ ወደ በረት ተጠጋ» ያሉት ኅይው ሆኖ፣ የተፋቀው፣ የለሰለሰው፣ በአያሌ ቀለሞች የተዋበው፣ ውብና መንፈሣዊ ሥዕሎች፣ ፊደሎች ያረፉበትን ከመደበኛው ቁርበት በብዙ መንገድ የሚለውና ማንነቱን በሌላ ዳዊት በሚል የተካው ቁርበትን ፍለጋ መሄድ፣ ከጭድ፣ ከገለባ፣ ከውኃና ከዋልካ አፈር ጋር ተለንቅጦ ማንነቱን በባዙ መልኩ የቀየረው አክናባሎ ወደ በረት ገብቶ አዛባና እበት ፍለጋ መውረዱ ለጤና እንዳልሆነ መገንዘብ አይገድም። ዳዊት ተመልሶ የቁርበትን ባሕሪይ ሊላበስ አይችልም። ቁርበት ግን ተዘፍዝፎ፣ ለፍቶና ታሽቶ ወደ ዳዊትነት የመለወጥ ዕድሉ ሠፊና የሚጠበቅም ነው። በተመሳሳይ ሁኔታ፣ አክንባሎ የአዛባን ወይም እበትን ባሕሪይ ሊይዝ ከቶ አይቻለውም። እበት ወይም አዛባ ግን ከዋልካ አፈር፣ ጭድና ገላባ ጋር ተዋህዶ ወደ አክንባሎ የመለወጥ ዕድሉ የሠፋ ነው።
በተመሣሣይ ሁኔታ ላለፉት ሦስት ሺ ዘመናት በተፈጥሮ ሳቢና ገፊ ኃይሎች፣ በፍልሰት፣ በንግድ፣ በጦርነት፣ እና በጋብቻ ኢትዮጵያዊ ማንነትን የተላበሱ ፣ የተዋለዱና የተዛመዱ ነገዶችን ወደ አንድ ነጠላ ነገድ ማንነት ለመመለስ አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን፣ የሚቻል አይደለም። ይህን ስንል በኃይል አስገድዶ አንዱን እንዲመርጥ ማድረግ አይቻልም እያልን አይደለም። በኃይል ማንነትን የማስለወጥ ተግባር ደግሞ ዘለቄታ ይኖረዋል የሚባል እንዳልሆነ ግልጽ ነው። በዘመነ ወያኔ ሰዎች ተገደው የወላጆቻቸውን የአንዱን ትተው የሌላውን በተለይም ጥቅም ይገኝበታል ያሉትን እየመረጡ እንደሆነ እያየን ነው። ይህ ግን ያ ሰው ኢትዮጵያዊ ማንነቱን ፈጽሞ አጥቶ የነጠላ ነገድ ማንነትን ተላበሰ ማለት አይቻልም። ልክ ዳዊት እበት ወይም አዛባ እንዳልሆነ ሁሉ፣ በኃይል ኢትዮጵያዊ ማንነቱን ወደ ነጠላ ነገድ ማንነት እንዲለውጥ የተገደደ ሰው፣ የነጠላው ማንነቱ ይዋሐዳዋል አይባልም። ድርብ የነበረው ማንነቱ ነጠላ እንደሆነ ይሰማዋል። የሰው ልጅ ፍላጎት ደግሞ ከነበረው የተሻለ እንጂ፣ ያነሰን አይመርጥም። በዛሬዋ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ነገዶች የተወለዱትን ኢትዮጵያውያን፣ ነገዳችሁ የአባታችሁ ነው ወይም የእናታችሁ ነው ተብለው አንዱን ወደውም ሆነ ተገደው ቢመርጡ፣ በውስጣቸው የአባታቸው ወይም የእናታቸው ዘርና ስሜት ፈጽሞ ሊጠፋው አይችልም። ይህም የነጠላ ነገዶች ማንነት በማምረት፣ በማከፋፈልና በመጠቀም ሂደት የወል ማንነቶችን በመላበስ ኢትዮጵያዊ ማንነትን የሚያጠናክሩ እንጂ፣ የነጠላውን ነገድ ማንነት እያጎሉ የሚሄዱ እንዳልሆነ የዓለም ማኅበረሰቦች ዕድገት ሂደት በሚገባ አሳይቷል።
ይህ ሂደት ወደፊትም ይቀጥላል። በመሆኑም ዛሬ ወያኔ በተራዘመ የኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በደስታ በመከራው፣ በሰላም በጦርነቱ፣ በሠፈራ በፍልሰቱ ተዋሕደውና ተለንቅጠው አንደ ዳዊቱ፣ እንደ አክንባሎው አንድ የወል ኢትዮጵያዊ ማንነትን የተላበሱ ሰዎችን ወደ አንድ ነጠላ ማንነት የኋሊት ለመመለስ የሚደረገው ጥረት ግብ፣ ኢትዮጵያን ማፍረስና የትግራይን ረፐብሊክ መመሥረት እንደሆነ መጠራጠር አይቻልም።
የትግሬ ወያኔ ኢትዮጵያን አፍርሶ፣ «ታላቋን የትግራይ ረፐብሊክ» ለመመሥረት ባለፉት አራት አሥርተ ዓመታት፣ ለምትገነጠለው ትግራይ የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊና ባሕላዊ መሠረት የሆኑ ሥራዎችን በኢትዮጵያ ሕዝብ አንጡራ ሀብት ገንባቷል። ትግራይን በኢንዱስትሪ የበለጸገች ለማድረግ የጨርቃጨር፣ የመድኃኒት፣ የብረታብረት፣ የስሚንቶ፣ የምግብ፣ ግዙፍ ፋብሪካዎችን ገንብቷል። በሁሉም አውራጃዎች፣ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች ተከፍተዋል። ሁለት ታላላቅ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያዎች ተገንብተዋል። መቀሌን ከሱዳንና ከጂቡቴ የሚያገናኝ የባቡር ኃዲድ በመገንባት ላይ ይገኛል። በሁሉም ቀበሌዎች የአንደኛና የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተሠርተዋል። ሁሉም የትግራይ ቀበሌዎች ክረምት ከበጋ የሚያገናኙ አውራ ጎዳናዎች ተሠርተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው። ትግራይ ከማዕከላዊ መንግሥት ውጭ በቀጥታ ከተለያዩ መንግሥታት ጋር የውጭ ግንኙነት ያደርጋል። የአገሪቱ መከላከያ ኃይል ጠቅሎ ትግራይ እንዲገባ ተደርጓል። የአየር ኃይል ከደብረዘይት ነቅሎ መቀሌ ገብቷል። የአገሪቱ የመረጃ ማዕከል ከአዲስ አበባ ተነቅሎ መቀሌ ገብቷል። የአገሪቱ የቱሪስት መስብህ የሆኑ ቅርሶች በሙሉ ተለቅመው አክሱም ተወስደዋል። የዚህ ሁሉ ዝግጅት የመጨረሻ ግቡ ትግራይን ለመገንጠል መሆኑ ግልጽ ነው።
ወያኔ ትግራን ገንጥሎ ወደ ጉሬው ሲገባ፣ በሰላም ለመኖር እንደማይችል ያውቃል። ከመሐል ኢትዮጵያ የወሰደውን ወስዶ፣ ያወደመውን አውድሞ ትግራይ በሰላም እኖራለሁ ብሎ ያሰበው፣ በዘር ጠላትነት የፈረጀውን የዐማራ ነገድ ከሌሎች ነገዶች ጋር እሣትና ጭድ በማድረግ፣ እነርሱ እርስ በርሳቸው ሲተላለቁ ወያኔ የኔ የሚለውን በመደገፍ፣ ጠላቴ ያለውን ማጥቃት የሚለውን ስትራቴጂ በማራገብ መሆኑን አጢኗል። ለዚህም ባለፉት 26 የአገዛዝ ዘመኑ ዐማራውን ከሁሉም ነገዶች ጋር በማጋጨት ነጥለው እንዲመቱት አድርጓል። የዐማራውና የኦሮሞው ነገዶች በደም ጠላትነት እንዲተያዩ የመለያየት ሥራ ሠርቷል። በታሪክ ያልተፈጸመ ድርጊትን፣ የተስፋየ ገብረዐብ የምናብ ውጤት የሆነውን የ«ቡርቃ ዝምታ» ልብ ወለድ መጽሐፍ መሪ ተዋናያን የሆነውን «አኖሌን» በሀውልትነት እንዲቆም አድርጓል። በዚህም በሁሉም አየገሪቱ ክፍሎች በሚኖሩ ዐማራዎች ላይ የዘር ማጽዳትና የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠቂ እንዲሆኑ በመቀቀስ ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዐማራ ከምድረገጽ እንዲጠፋ አድርጓል።
ዐማራውን ከሌሎች ነገዶች ነጥሎ የማስመታቱ ተግባር ብቻውን ወያኔ ላቀደው የትግራይ ረፐብሊክ ምሥረታ ሊያዋጣው እንደማይችል ግንዛቤ ወስዷል። ከወሰዳቸው ግንዛቤዎች የሚከተሉት ይገኙበታል። የመጀመሪያው የምትገነጠለው ትግራይ ከጎረቤት አገሮች ጋር የሚያገናኛት ድንበር ማግኘትና ከመደበኛው የትግራይ ክፍለሀገር የተሻለ የተፈጥሮ ሀብት ያለው መሆን እንዳለበት ጊዜ ወስደውና አስበው ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አምነዋል። ለዚህም፣እኤአ በ1952 ስፔንሰር ትሪንግሀም የተሰኘው ፀረ-ኢትዮጵያ ጸሐፊ «Islam In Ethiopia» ሲል ባሳተመው መጽሐፍ የሰፈረውን ካርታ፣ በኋላም አረጋዊ በርሄ ለዶክትሬት ማሟያ ሥራው « A Political History of Tigray People’s Liberation Front(1975—1991)» ሲል ባሳተመው መጽሐፍ የሰፈረውን ካርታ፣ ማለትም ትግራይን ከአሶሳ ጋር የሚያገናኝ ካርታ ስለው በተለያዩ መንገዶች ሕዝቡን ማለማመድ እንዳለባቸው አምነው፣ ይህኑ ካርታ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የምትገነጠለው ትግራይ ምን እንደምትመስል ለኢትዮጵያ ሕዝብ አሳዩ። ይህ እንግዲህ፣ «ሲሰድቡት ዝም ያለ፣ ቢመቱትም ያው ነው» የሚሉት የአባቶቻችን ቃል ሕያው ሆኖ፣የትግሬ ወያኔዎች ምን ታመጣላችሁ በሚል ዕብሪት እኛ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ማዕካለዊ ሥልጣን ከሌለን፣ ሁልሽም የለሽም በሚል ትዕቢት ላለፉት 26 ዓመታት ሲያምታቱት የመጡትን ዕውነተኛ ማንነታቸውን በይፋ እንዲታወቅ ያደረጉበት የካርታ ሥራ ዝግጅትና የትግራይ መገንጠል አይቀሬነት ያሳዩበት አንዱ ነው።
ሌላው ምን ጊዜም የነርሱን የመገንጠል ዓላማ የሚቃወመው ኃይል ከየትም ሳይሆን፣ ከዐማራው እንደሚመጣ ጠንቅቀው ያውቃሉ። ምክንያቱም ዐማራው በተፈጥሮ መልከዓምድራዊ ኩታገጠምነት የተነሳ ከትግሬ ጋር የተቆራኘ ነው። ከዚህ አልፎ ቋንቋቸው ከግዕዝ የሚቀዳ በመሆኑ ተቀራራቢ ነው። የሁለቱም ነገዶች በአብዛኛው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታይ ነው። በዚህም የተነሳ መቀራረብ መኖሩን ስለሚረዱ፣ ይህ ቅርርብ እንዳይ ቀጥል ባለፉት 44 ኦመታት የማለያየቱን ሥራ ከመሥራታቸው ባሻገር፣ ጥቁር ደም አቃብተውታል። ይህም በሁለቱ ነገዶች መካከል የልዩነት ግንብ እንዲቆም አድርጓል። ይህ የልዩነት ግንብ በፍቅር ግንብ እንዳይፈርስ፣ የዐማራው ነገድ በብዛት በሚኖርባቸው ክፍለሀገሮች የሚገኙ የኦሮሞ፣ የአገውና የቅማንት ነገዶችን አደራጅተው ጃዝ በማለት ዐማራውን በግራ በቀኝ፣ ከፊት ከኋላ እንዲያጠቁት ሠፊ የማደራጀትና የመቀስቀስ ሥራዎች ሠርተዋል።
ከሁሉም በላይ በጎንደር ዐማራና ቅማንት ነገዶች መካከል ይህ ነው የሚባል ለመለያየትና ፊትና ጀርባ ሆኖ ለመቆም የሚያስችል ልዩነት መኖሩን የሁለቱም ነገድ ዕውነተኛ ሰዎች ባልተናገሩበት፣ ታሪካቸውም በማይመሰክርበት ሁኔታ ወያኔ ጥላቻን ግቶ ባሳደጋቸው የቅማንት ጥቂት ወጣቶች አማካኝነት የተራገበው ልዩነት ሁለቱን ነገዶች ደም ከማቃባት አልፎ በአንድ የጎንደር ክፍለሀገር ስም ለመኖር አንችልም በማለት የራሳቸው ክልል እንዲሰጣቸው ባደረጉት የወያኔ የተልዕኮ ሥራ፣ ይኸውና ቅማንትን ከጎናደር ዐማራ የሚለይ መሥመር እንዲሰመር ተደርጓል። በዚህም መሥመር መሠመር የተነሳ ከ63 ቀበሌዎች በላይ አዲስ ማንነትን ለመለማመድ ላለፉት ሁለትና ሦስት ዓመታት ሲያለማምዱን ከቆዩ በኋላ፣ በወልቃይት ጠገዴ ማንነት ጥያቄ የተነሳው ሕዝባዊ እንቢተኝነት አድማሱን እያሰፋ ወደ ፊት በመገሥገሡ የተነሳ፣ ጭንቅ ውስጥ የገባው ወያኔ፣ የመገንጠል ዓላማውን ባሻው መልክ ሳያከናውን ጉርቦውን በመያዙ ምክንያት፣ሰሞኑን ከመነሻው ጥያቄ ያልቀረበባቸውን 12 ቀበሌዎች ወደ ቅማንት ክክል ለማስገባት ሕዝበ ውሣኔ እንዲሰጥ አደረገ። ውጤቱ ግን ወያኔ በሚፈልገው መልኩ ባለመጠናቀቁ፣ ቂም ቋጥሮ የሁለቱንም ነገድ ልጆች በተለመደው የጭካኔ ተግባሩ መግደሉንና ማሰሩን በይፋ ተያይዞታል። ወያኔ ቅምንትን ከጎንደር ዐማራ ለማፋታት የፈለገበት ዋና ዋና ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው።
1. ወያኔ ከ1983 ዓም ጀምሮ በኃይል ወደ ራሱ ክልል ካጠቃለላቸው የወልቃይት ጠገዴ ወረዳዎች ጋር በማገናኘት፣ትግራይን በተፈጥሮ ሀብት ተጠቃሚ እና የሠፊ ግዛት ባለቤት ለማድረግ፣
2. ከጎጃም አዊ ዞን ብሎ ከከለለው ዞን ጋር በማገናኘት ወደ ደቡብ አቅጣጫ ተስቦ፣ አሶሳ አውራጃ ጋር ትግራይን ለማገናኘት ላቀደው ዕቅዱ ተፈጻሚነትና የታላቋ ትግራይ ረፐብሊክ ምሥረታ ሠፊ መደላድል ለመፍጠር፣
3. የዐማራ ክልል የተባለውን ከጎረቤት አገር ጋር ግንኙነት እንዳይፈጥር ለማድረግ፣
4. የትግራይን ክልል ከሱዳን ጋር በሠፊው በማገናኘት የአገሪቱ የውኃ ሀብት እና የተፈጥሮ ደን ባለቤት ለመሆን፣
5. ኢትዮጵያን በነገድ ከፋፍሎ ለማጥፋት ላቀደው ዓላማ ስኬት ማረጋገጫ የሌሎች ነገዶች ድጋፍ ለማግኘት፣
6. በብአዴን የሚመራውን የዐማራ ክልል ተብየን አመራር በዐማራ ተቆርቋሪነት በመፈረጅ፣ ዕውነተኛ የዐማራ ልጆች የሆኑትን የብአዴን አመራር አባላት ከላይ እስከታች ያሉትን ነጥሎ በመምታት የትግራይ ረፐብሊክ ምሥረታን የማይቃወም የራሳቸው የሆነ አመራር ለመፍጠር፣
7. የወያኔ ጥቅም አስከባሪ በቅማንት ክልል ተብየ ለማስቀመጥና የወያኔን ዓላማ ለማሳክት፣
8. የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄዎችንና የጎደር ሕዝብ እያሰማው ኢለውን የፍትሕ ጥያቄዎች ፈር ለማሳትና የትግራይን የመገልጠል ፍላጎት ለማሳካት፣
9. ለዘመናት በአንድነት በኖሩት የዐማራና የቅማንት ተወላጆች ላይ ዘመን የማይሽረው የጠላትነት ስሜት ተክሎ ለመሄድና የጎንደርን ሕዝብ አንድነት ለመነጣጠል፤
10. ዛሬ ቅማንት ማንነቱን አጎናጽፈነዋል፣ የራሱ ሰው ሆኗል በማለት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት፣ ጥቂት የቅማንት ተወላጆችን ልብ በጥቅምና በተለያዩ ምክንያቶች ከሳቡና ከዐማራው ጋር ዓይንና ናጫ ከደረጉ በኋላ፣ልክ ኦነግን ከጨዋታ ውጭ እንዳደረጉት ሁሉ፣ እነዚህንም አውልቆ በመጣል፣ አዲስ አበባ የኦሮሞ ናት እንዳለው፣ ነገ ጎንደር የቅማንት ነው በማለት ጎንደር ከተማን ጨምሮ ሰሜን ጎንደርን ወደ ትግራይ ለመጠቅለል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቂያ መሆኑ ፣ እንደሆነ ልብ ልንል ይገባል።
ቅማንትን ከዐማራው የመነጠሉና ጎንደርን የመከፋፈሉ ዓላማ ግቦች ከዚህ በላይ በጥቅሉ የተጠቀሱት ናቸው። እነዚህ ደግሞ ቅማንቱ ቀርቶ ትግሬውን ይጠቅማሉ የሚባሉ አይደሉም። ቅማንቱም ሆነ ትግሬ የሚጠቀሙት በሠፊዋ ኢትዮጵያ አንድነት፣ በሁሉም ቦታዎች ተዘዋውረው ሢሠሩና ሲኖሩ እንጂ፣ እንደ ገበያ በሬ በተወሰነ ክልል ሲታጠሩ አይደለም። ሕዝብ ሠፊ ገበያና መዘዋወሪያ ቦታ ይሻል። ዛሬ የትግሬ ወያኔ እያለን ያለው ይህን ተዘዋውሮ የመሥራትና የመኖር መብታችን በነገድ ጉረኖ ውስጥ አስገብቶ ታሰሩ እያለን መሆኑን ስንቶቻችን ተገንዝበነው ይሆን?
ከሁሉም በላይ፣ በጎንደሬነታቸውና እና በማንነታቸው የሚመኩት የዐማራ እና የቅማንት ነገድ ልጆች ፣ ኅልውናቸውን አስጠብቀው፣ የኢትዮጵያን አንድነት ለማስከበር፣ ከምንጊዜውም በበለጠ አንድነታቸውንና የጥንቱን የአባቶቻቸውን የአብሮነት ስሜት በማዳበር ጎንደር የሚለው የክብርና የኩራት፣ የአንድነትና የመተሳሰብ መጠሪያ ስም ጠፍቶ በሌላ እንዲተካ ወያኔ እያደረገ ያለውን ታላቅ ሤራ ግብ አጢነው፣ ዐማራንና ቅማንትን የመከፋፈሉ ሥራ ዕውን እንዳይሆን ሊተጉ ይገባል። በየትኛውም መልኩ ቢሆን፣ አንዱን ነገድ ከፍ፣ ሌላውን ዝቅ ከሚያደርጉ የደካማ ሰዎች ዕይታ ወጥተን፣ ለትውልድ የሚሸጋገር የአብሮነትና የመቻቻል ስሜት በሕዝቡ አዕምሮ ውስጥ እንዲሰርጽ የሚያስችሉ ሥራዎችን ልንሠራ ይገባል። «በለስላሳው ምላሴ፣ ደንደሮ በላሁበት እንዳለችው፣ እንስሳ»፣ ወያኔ ካጠመደልን ክፉ የመበታተን ሥራ በድል አድራጊነት ልንወጣ የምችለው፣ እኛ ለዘመናት በአንድነት የኖርን ነገዶች፣ ክፉውን በክፉ በመመለስ ሳይሆን፣ ክፉውን በደግ፣ ጥላቻን በፍቅር፣ ጠብን በሰላም በመመለስ መሆን ይኖርበታል።
ስለሆነም የዐማራና የቅማንት ተወላጆች በሚኖሩባቸው የዓለም ክፍሎች በመቀራረብ፣ አሉ የሚባሉ ችግሮችን ወደ ፊት በማውጣት ችግሮቹን እንዴት መፍታት እንደሚቻል ሀሳብ ማመንጨት ይጠበቅባቸዋል። በተመሳሳይ ሁኔታ፣ አገር ቤት ያሉት አባቶቻችን በችግሮቹ ዙሪያ መወያየት እንዲችሉ ከውጭ ያለነው ባሉት የመገናኛ መንገዶች ሁሉ በመጠቀም፣ ነገር ቆስቋሽና የወያኔ ተላላኪ የሆኑ ግለሰቦችን አደብ እንዲገዙ ማድረግ እንዲችሉ ማሳወቅና ማስተማር ለነገ የሚባል አይሆንም። በዐማራውና በቅማንቱ መጣላት የሚያተርፈው የትግሬ ወያኔ እንጂ፣ ዐማራው ወይም ቅማንቱ አለመሆኑን በተከታታይ ማስገንዘብ ቀለም ቀመስ እና አንድነትን ወደድ ከሆኑ፣የሁለቱም ነገድ ልጆች የሚጠበቅ ወቅቱ የጋረጠባቸው ጥያቄ መሆኑን አጢነው፣ ዕውቀት እና ትምህርት የችግር መፍቻ ቁልፍ መሆኑን በተጨባጭ ሊያሳዩ ይገባል።
ዐማራ ቅማንት ነው! ቅማንትም ዐማራ ነው!
በዐማራና በቅማንት መነጣጠል ጎንደር ታሪካዊ ሚናዋን እንዳታጣ በአንድነት እንቁም!
http://welkait.com/?p=9989

የአማራ ህዝብ የወደፊት ውስጣዊ ፈተና ርዕዮት አለም ሳይሆን ስሜት ነው።

Print Friendly, PDF & Email
(አያሌው መንበር )
ላለፉት ጥቂት አመታት የመጣንበት ጊዜ ሲቃኝ አማራው ላይ እየደረሰ ያለ ግፍን የማሳወቅ እንቅስቃሴ ነበር። በማሳወቁ በኩል እንደ እነሞረሽ ያሉ እና በግላቸው እንደ እነ ዶ/ር አሰፋ ያሉ ምሁራን ከመዓህድ ቀጥለው ታሪክ የማይረሳቸው ናቸው። ይህንን የማሳወቅ ስራ ለህዝብ ተደራሽና በሚፈለገው መንገድ ህዝቡን ለአፀፋ በማዘጋጀት በኩል ግን እነዚህ አካላትን በእጥፍ ያስከነዳው የአማራ ብሄርተኝነት አቀንቃኝ አዲሱ የአማራ ትውልድ ነው።እናም የማሳወቁ ሰነድና መረጃ የማዘጋጀት ጉዳይ እና ከወጣቱ ጋር ተቀናጅቶ ነባራዊ ሁኔታውን ባገናዘበ መልኩ አይደፈሬ የአማራነት ግድግዳ ተሰርቷል።
ከዚያ ማግስት የነበረው ሂደት መደራጀት ነው። ይህ የሂደት ውጤት የሆነ ተግባር ትልቅ ጉልበት የሚጠይቅ ነው። በዚህ ውስጥ አሁንም ያልተሻገርናቸው የሚመስሉ ጥቃቅን ተግባራት ቢኖሩም ቢያንስ አሁን በትልቁ አማራው መደራጀት አለበት የሚለው ተረጋግጦ አደረጃጀቱ ተመስርቷል። ከዚህ አደረጃጀት ላይ ሁለት ፈተና ተጋርጧል።
አንደኛው አደረጃጀታችን ሀገራዊ ስዕል ይያዝ የሚለው ፍሬው የረገፈ ሾላ ሲሆን ሌላኛው አማራዊ ይዘት ብቻ ይከተል የሚለው ነው። ይህ ሁለተኛው አዋጩና አሸናፊው ሀይል ለመሆኑ ማረጋገጫው የአማራውን ጉዳይ ተደራሽ ባደረገው በወጣቱ ዘንድ ያለቅድመ ሁኔታ ተመራጭ መሆኑና ነባራዊ ሁኔታውም ይህ መሆኑ ነው። ይህ ስልት ፈተናው ብርቱ ውጤቱ ግን ወደር የለሽ ነውና ቀጣይነቱ አያጠራጥርም። የሚፈጠሩ እና እንቅፋት የሚበዛባቸው አጀንዳዎች እስካሁን አሸናፊ መሆናቸው ይህንን አስተሳሰብ የበለጠ ስኬታማ እንደሚሆን ተጨማሪ ማረጋገጫም ነው።
ሆኖም ይህ መነሻውና መዳረሻው አማራ ላይ የሆነና ምናልባትም እንደሀገር ለመቀጠል ትልቅ እርሾ የሚሆነው የምርጫ ሳይሆን የውዴታ ግዴታ አማራነት ጉዳይ አሁን ላይ ዋናው ምዕራፍ ላይ ትልቅ ፈተና ተጋርጦበታል። ይህ ወቅት ብዙ ሰዎችን ዳምጦ አልያም ውጦና ረግጦ ካልወጣ በስተቀር ወጀብ ይመታውና የቀን ጅብ ይበላዋል። ይህንን አማራነትና በደል ያሰባሳበው የተነቃቃ ሀብት ከጉሯሯችን ሊነጥቀን ያሰፈሰፈ ሀይል አለ። በአንድ በኩል በከሸፈው የአንድነት ጓዳ ውስጥ ለማስገባት እጀ ረጅም ሰዎች መረባቸውን ዘግርተዋል። በሌላ በኩል ወትሮውንም “እምየ” የሚል ቃል ብቻ ሲሰማ እምባ የሚተናነቀውና ወገኑ ስለሆን ብቻ በቅርበት ያለው ሀይልም ወደዚያ እንድንጓዝ እየገፋን ነው። ሁለቱም ግን ለእኛ ተመልሶ የስቃይ አረንቋ ውስጥ መዘፈቅ ነው።
ይህ ስጋ እንዳየ ጥንብአንሳ ያንዣበበው እና በራሱ መንገድ ተጉዞ ስንቴ የከሸፈው የእሳት ራት ትውልድ አካሄድ በተካነበት የሴራ (Conspiracy) አካሄድ ታግዞ ከዋናው ጠላታችን ባልተናነሰ መንገድ በተለይም በቅርብ ወራቶች ውስጥ ክንፉን ዘርግቷል።ይህ አደገኛ ነው።አካሄዱም የተጠና ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ አኛ ራሳችን ላይ የሚታይ የፖለቲካ አቅም ማነስ የወቅቱ ፈተናችን ነው። ይህ ማንም ሊክደው የማይችል የአደባባይ ሚስጥር ነው። ምክንያቱ ደግሞ ብዙዎቻችን ተግባርና ነባራዊ ሁኔታ የመራን የደራሽ ጎርፍ ያመጣን እንጅ ህይወታችን ፓለቲካ ይሆናል ብለን አቅደን የገባን አለመሆናችን ነው።#ከእውቀታችን ይልቅ #ስሜታችን እየቀደመ፣ ከስልት ይልቅ ጉልበት እያሸነፈ፣ ከአብሮነት ይልቅ ግለኝነት እየገዘፈ፣ በአማራነት ውስጥ አካባቢያዊነትና እምነት እንደወጀብ እየመቱን ወሳኝ የሽግግር ወቅት ላይ እንገኛለን። ይህ እጅግ የምንፈተንበት ወቅት ነው።
#በመፍትሄነትም
#ለብሄሩ ታማኝነትን እንደመርህ ሁላችንም ልንታጠውቀ ይገባል። ቀበቷችን፣ ዝናራናችን፣ መቀነታችንም #አማራነት ብቻ መሆኑን ልናሰምርበት ይገባል።
#ስሜትን መቆጣጠርና የግል ፍላጎታችን ቢነካ እንኳን ብዙሀኑን ማስቀደምን መርህ ማድረግ። ያማረ ሁሉ አይበላም በለውል መርህ ለፅሁፎቻችን፣ ለንግግግራቻችን፣ ለአሽሙሮቻችን ወዘተ ሁሉ ልንጠነቀቅ ይገባል። የግል ስሜት የህዝብ ስሜትን ገደል የአከት ነው።
#ለወደፊቱ መሪ ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎችን ራሳቸውን አዘጋጅተው የሚገኙበት የትምህርት ዝግጅት እንዲኖራቸው የመሪነትና የፖለቲካል ሳይንስ እንዲሁም አለማቀፍ ግንኙነት ጉዳዮች ስልጠና ላይ ትኩረት ልናደርግ ይገባል። እዚህ ላይ የድርጅታዊ አቅም ግንባታ ስልጠና በቀዳሚነት ሊያዝ ይገባል።ከስብሰባ ይልቅ ስልጠና ላይ ልናተኩር ይገባል። አሁን መስመራችን በደንብ ልንፈትሽና ልናጠራ ይገባል። ይህ ወቅት ግድግዳችን እንዲጠነክር ማገር የምንማግርበት ወሳኝ ወቅት ነው።
#ከዚህ በፊት የከሸፈው አንድነት ይከተለው የነበረውን የዝንጀሮ መንጋ ዘመቻና ከአማራ ስነምግባር ያፈነገጠ አገላለፅንና አተጋገልን መናቅ ይጠይቃል። እዚህ ላይ እርሱማ እንዲህ ነው እርሷማ እንዲህ ናት እያለ የአንድነቱ ሀይል ያደርገው የነበረው የቡና ቤትና የፓልቶክ ትግልን እንደአማራን ልንፀየፈው ይገባል።እዚህ ላይ ቀድመው ፊት ላይ የነበሩ እና አሁንምፊት ላይ ያሉ ልጆች የትግል ስልታችን እንደገና አልፎ አልፎ #ለማስታወስ የቀድሞ ፅሁፎችን ማምጣ እና የመከለስ ሀላፊነት ሊወስዱ ይገባል።
#ሌላው ሊሰመርበት የሚገባ ጉዳይ ከእኛ የተሻለ ሰው ይመጣል ብሎ ማመን ነው። አማራው የምሁር ባለቤት ነው። ግን በተለያየ መንገድ ፊትለፉት አልተሰለፈም። ይሁንና አልፎ አልፎ ብቅ ብቅ ሲል በሚሰነዝረው ሀሳብ ሳይህላን ገና ቀድሞ አልነበረም በሚል እዳይሳተፍን በሩን እየዘጋንበት ነው ብየ እገምታለው። ስለዚህ ሁልጊዜ መናፈቅ ያለብን ከእኛ የተሻለ ሰው እንዲመጣና እንዲያግዘን እዳይመንጣ በሩን በመዝጋት መሆን የለበትም። ((ይህንን በምፅፍበት ሰዓት አሁን እንኳን አንድ ወዳጀ አስገራሚ ትንታኔ ልኮልኝ እየተደመምኩ ነው ያነበብኩት። ሰዎች አድፍጠው ያዩናል። ለመቅረብ ይፈሩናል።ግን እኛም እንዳይቀርቡ እየገፋናቸው ነውና እንጠንቀቅ።))
ይህ ሲሆን ባለማወቅም ይሁን በመሰልቸት እየገፋን ሊጥለን የሚደርሰውን ስሜታችን አሸንፈን የአላማችን ግብ ለመድረስ እቅፋቱ ቀላል ይሆናል።

lördag 29 november 2008

Lake Langano




Lake Langano
Lake Langano -
Lake Langano -
Coordinates 7°36′N 38°43′E / 7.6, 38.717Coordinates: 7°36′N 38°43′E / 7.6, 38.717
Basin countries Ethiopia

Max. length 18 km
Max. width 16 km
Surface area 230 km²
Max. depth 46 m
Surface elevation 1,585 m

Langano is a lake in the Oromia Region of Ethiopia, exactly 200 km south of the capital, Addis Ababa by road, on the border between the Misraq Shewa and Arsi Zones. It is located in the Great Rift Valley at an elevation of 1,585 meters to the east of Lake Abijatta. According to figures published by the Central Statistical Agency, Lake Langano is 18 kilometers long and 16 km wide, with a surface area of 230 square kilometers and a maximum depth of 46 meters.[1]

As it is free of Bilharzia (schistosomiasis), unlike all other freshwater lakes in Ethiopia, Lake Langano is popular with tourists and city-dwellers. The lake is brown in color. There are a number of resorts around the lake and water sports are popular. There is a variety of wildlife around the lake, which include hippos(rare), monkeys, baboons, warthogs, and a huge variety of birds. The area around the lake is largely deforested, however, and a large number of pastoral rural people live around the area.

Two earthquakes had their epicenter near this lake, the first in 1906 (a magnitude 6.8 on the Richter scale), and the second in 1985

More life

lördag 18 oktober 2008

Lalibela


Lalibela is a town in northern Ethiopia. Lalibela is one of Ethiopia's holiest cities, second only to Aksum, and is a center of pilgrimage for much of the country. Unlike Aksum, the population of Lalibela is almost completely Ethiopian Orthodox Christian. Lalibela was intended to be a New Jerusalem in response to the capture of Jerusalem by Muslims, and many of its historic buildings take their name and layout from buildings in Jerusalem.

Located in the Semien Wollo Zone of the Amhara ethnic division, or kilil at 2,500 meters above sea level, Lalibela has a latitude and longitude of 12°02′N 39°02′E / 12.033, 39.033Coordinates: 12°02′N 39°02′E / 12.033, 39.033. Based on figures from the Central Statistical Agency in 2005, the town has an estimated total population of 14,668 of whom 7,049 were males and 7,619 were females.[1] The 1994 national census recorded its population to be 8,484 of whom 3,709 were males and 4,775 were females.